በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

አምላክን ባናየውም የምንታዘዘው ለምንድን ነው?

አምላክን ባናየውም የምንታዘዘው ለምንድን ነው?

ከይሖዋ ያገኘናቸው መልካም ነገሮች እሱ እንደሚያየንና የምናደርገው ነገር ግድ እንደሚሰጠው ያስታውሱናል።

ወላጆች፣ 1 ዮሐንስ 3:22⁠ን ከልጆቻችሁ ጋር ካነበባችሁ በኋላ ተወያዩበት።

ይህን መልመጃ አውርዳችሁ አትሙት።

ይሖዋ ብዙ ጥሩ ነገሮች ሰጥቶናል፤ እነዚህ ነገሮች እሱ እንደሚያየንና የምናደርገው ነገር ግድ እንደሚሰጠው ያስታውሱናል። ቪዲዮውን ከተመለከታችሁ በኋላ በገጽ 1 ላይ የሚገኙትን ጥያቄዎች ተወያዩባቸው፤ ጥቅሱንም አንብቡ። ከዚያም ወደ ገጽ 2 ሂዱና ልጆቻችሁ ክፍት ቦታዎቹ ላይ የሚወዷቸውን ነገሮች እንዲሞሉ እርዷቸው።

እነዚህንስ አይተሃቸዋል?

ተከታታይ ርዕሶች

ከይሖዋ ወዳጆች ተማሩ​—መልመጃዎች

እነዚህን መልመጃዎች ተጠቅማችሁ ከይሖዋ ወዳጆች ተማሩ በሚሉት ተከታታይ ቪዲዮዎች ላይ ያሉትን ትዕይንቶች ለመፍጠር ሞክሩ፤ ከዚያም ከታሪኩ የሚገኙትን ትምህርቶች አስመልክቶ ከልጆቻችሁ ጋር ተወያዩ።

የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርቶች

የልጆች ቪዲዮዎች እና መልመጃዎች

ልጆቻችሁን መንፈሳዊ ትምህርት ለማስተማር የሚያግዟችሁ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ቪዲዮዎች እና አዝናኝ መልመጃዎች።